ትናንት በተካሄደው የከተራ በዓል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱትናንት በተካሄደው የከተራ በዓል
ትናንት በተካሄደው የከተራ በዓል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.01.2026
ሰብስክራይብ

ትናንት በተካሄደው የከተራ በዓል

በሸገር ከተማ ሀገረ ስብከት አራት አገልጋይ ወጣቶች በኤሌክትሪክ አደጋ ህይወታቸው አለፈ

የሞት አደጋው የደረሰባቸው ወጣቶች በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ ፋንታ መድኃኒዓለም ቤተክስርስቲያን አገልጋዮች መሆናቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

"ወጣቶቹ ታቦታቱን ከፀሐይ ለመከላከል የሚጠቀሙበት ሰረገላ ከኤሌክትሪክ መስመር ጋር ተገናኝቶ በፈጠረው ንዝረት አደጋው" እንደደረሰባቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን አረጋግጣለች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0