https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ በደርዘን ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አወጀች
ደቡብ አፍሪካ በደርዘን ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አወጀች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በደርዘን ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አወጀች ከታህሳስ 2025 መጨረሻ ጀምሮ የደረሰው የጎርፍ፣ የመብረቅ፣ የኃይለኛ ንፋስ እና የዝናብ አደጋ በሊምፖፖ፣ ምፑማላንጋ፣ ክዋዙሉ-ናታል፣... 19.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-19T11:48+0300
2026-01-19T11:48+0300
2026-01-19T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/13/2945832_0:231:600:569_1920x0_80_0_0_1d0adcad8d7bc4a96a25f46e26017eb2.jpg
ደቡብ አፍሪካ በደርዘን ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አወጀች ከታህሳስ 2025 መጨረሻ ጀምሮ የደረሰው የጎርፍ፣ የመብረቅ፣ የኃይለኛ ንፋስ እና የዝናብ አደጋ በሊምፖፖ፣ ምፑማላንጋ፣ ክዋዙሉ-ናታል፣ ምስራቃዊ ኬፕ እና ሰሜን ምዕራብ ግዛቶች ላይ ጉዳት ማድረሱን የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ማዕከል አስታውቋል። አደጋው በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት ከመቅጠፉም በላይ በመሠረተ ልማት እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት አድሷል። የደቡብ አፍሪካ ሜትሮሎጂ አገልግሎት፤ ከአራት ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛውን የቅድመ-ጥንቃቄ ማስጠንቀቂያ ደረጃ ለሊምፖፖ እና ለምፑማላንጋ ግዛቶች ቀደም ሲል አውጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ደቡብ አፍሪካ በደርዘን ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አወጀች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በደርዘን ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አወጀች
2026-01-19T11:48+0300
true
PT1S
ደቡብ አፍሪካ በደርዘን ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አወጀች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በደርዘን ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አወጀች
2026-01-19T11:48+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/13/2945832_0:175:600:625_1920x0_80_0_0_abbaa794bc5daa18b2a401c622ec33d6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia