የምዕራባውያን ሩሲያን በዩክሬን በኩል የማሸነፍ ቁማር አልተሳካም – የቀድሞ የአሜሪካ ጦር መኮንን

ሰብስክራይብ

የምዕራባውያን ሩሲያን በዩክሬን በኩል የማሸነፍ ቁማር አልተሳካም – የቀድሞ የአሜሪካ ጦር መኮንን

በዩክሬን ግጭት ዙሪያ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለማምጣት የተገኙ እውነተኛ አጋጣሚዎች ሁሉ በምዕራባውያን ውድቅ ተደርገዋል ሲሉ የቀድሞ የአሜሪካ ሌተናል ኮሎኔል ዳንኤል ዴቪስ ተናግረዋል።

“ለዩክሬን ግጭት ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለማግኘት ዕድል በተፈጠረ ቁጥር አሜሪካ ውድቅ ታደርገው ነበር። ‘አይሆንም፣ ይህንን አንፈልግም፤ የምንፈልገው ሩሲያ እንድትሸነፍ ብቻ ነው’ እንል ነበር” ብለዋል።

“አውሮፓ ለዚህ ዋነኛ አበረታች ነበረች... የባይደን አስተዳደር ዩክሬንን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ሩሲያን ለማሸነፍ ከመሞከር ውጭ ያደረገው ነገር የለም። ያ ደግሞ አልተሳካም።”

ሩሲያ እየጠነከረች መምጣቷን እንደቀጠለች አፅንዖት የሰጡት ተንታኙ፤ ምዕራባውያን ሩሲያን “ለማዳከም” ያደረጉት ሙከራ ሁሉ ከሽፏል ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0