የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ነው

ሰብስክራይብ

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ነው

ጥምቀት በርካታ ምዕመናን፣ የክርስትና ኃይማኖት መሪዎች፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት እና የበርካታ ሀገራት አምባሳደሮች በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው ጃንሜዳ እየተከበረ ነው።

በዓሉ በአዲስ አበባ ጃንሜዳ፣ በጎንደር እና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ ባሕረ ጥምቀቶች ምዕመናንን አሳባስቦ በመከናወን ላይ ይገኛል።

የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ምሥሎች

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0