ኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶችን የሚደግፍ ኢንቨስትመንት ባንክ እያቋቋመች መሆኑ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶችን የሚደግፍ ኢንቨስትመንት ባንክ እያቋቋመች መሆኑ ተገለፀ
ኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶችን የሚደግፍ ኢንቨስትመንት ባንክ እያቋቋመች መሆኑ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.01.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶችን የሚደግፍ ኢንቨስትመንት ባንክ እያቋቋመች መሆኑ ተገለፀ

የሚቋቋመው ባንክ ሥራ ፈጣሪዎች ሐሳባቸውን ወደ መሬት ለማውረድ የሚያጋጥማቸውን የፋይናንስ ችግር በመሠረታዊነት ለመፍታት ያለመ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።

ባንኩ ተተኪ ምርቶችን ለማምረት፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለመጨመርና የሥራ ዕድል ፈጠራን ለማስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ማለታቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

አክለውም የኢንቨስትመንት ባንኩ በሀገሪቱ ለሚታየው የሥራ ፈጠራ እንቅስቃሴ አዲስ ምዕራፍ እንደሚከፍት ገልፀዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0