የአዲስ አበባ የከተራ በዓል አከባበር ድባብ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአዲስ አበባ የከተራ በዓል አከባበር ድባብ
የአዲስ አበባ የከተራ በዓል አከባበር ድባብ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.01.2026
ሰብስክራይብ

የአዲስ አበባ የከተራ በዓል አከባበር ድባብ

ከተራ በዓል በየዓመቱ በበዓለ ጥምቀት ዋዜማ ጥር 10 ቀን ይውላል።

በዕለቱ ታቦታት ከየአብያተ ክርስቲያናቱ ወጥተው ወደ “ጥምቀተ ባሕር” በዝማሬና በምዕመናን በመታጀብ ከተጓዙ በኋላ በሥፍራው በጸሎት ያድራሉ፡፡

በማግስቱ ጥር 11 ቀን ማለዳ በሚከናወነው የጥምቀት በዓል፤ ካህናት የባሕሩን ውሃ በማባረክ በዮርዳኖስ ወንዝ የተከናወነውን የኢየሱስ ክርስቶስን ጥምቀት ለማስታወስ ውሃውን በምዕመናን ላይ ይረጫሉ።

ምሥሎቹ በስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ የተነሱ ናቸው

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአዲስ አበባ የከተራ በዓል አከባበር ድባብ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአዲስ አበባ የከተራ በዓል አከባበር ድባብ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0