የአዲስ አበባ የከተራ በዓል አከባበር ድባብ
14:47 18.01.2026 (የተሻሻለ: 14:54 18.01.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የአዲስ አበባ የከተራ በዓል አከባበር ድባብ
ከተራ በዓል በየዓመቱ በበዓለ ጥምቀት ዋዜማ ጥር 10 ቀን ይውላል።
በዕለቱ ታቦታት ከየአብያተ ክርስቲያናቱ ወጥተው ወደ “ጥምቀተ ባሕር” በዝማሬና በምዕመናን በመታጀብ ከተጓዙ በኋላ በሥፍራው በጸሎት ያድራሉ፡፡
በማግስቱ ጥር 11 ቀን ማለዳ በሚከናወነው የጥምቀት በዓል፤ ካህናት የባሕሩን ውሃ በማባረክ በዮርዳኖስ ወንዝ የተከናወነውን የኢየሱስ ክርስቶስን ጥምቀት ለማስታወስ ውሃውን በምዕመናን ላይ ይረጫሉ።
ምሥሎቹ በስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ የተነሱ ናቸው
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

