የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.01.2026
ሰብስክራይብ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

ሥርዓተ ቀብሩ፤ የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር፣ የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ የሥራ ባልደረቦችና ወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም በርካታ የአርቲስቱ አድናቂዎች በተገኙበት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።

በፊልም እና በቴአትር ተዋናይነት፣ በቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነት እንዲሁም በሌሎች የጥበብ ሥራዎቹ ስመጥርና ተወዳጅ የሆነው አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ይታወሳል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0