የአፍሪካ ኅብረት በድጋሚ ለተመረጡት የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፈ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ ኅብረት በድጋሚ ለተመረጡት የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፈ
የአፍሪካ ኅብረት በድጋሚ ለተመረጡት የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፈ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.01.2026
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ኅብረት በድጋሚ ለተመረጡት የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፈ

የአፍሪካ ኅብረት በኡጋንዳ የተካሄደውን ምርጫ አፈጻጸም ማድነቁን የኮሚሽኑ ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

ኅብረቱ የአኅጉሪቱን የዲሞክራሲ እና የመልካም አስተዳደር እድገት እንደሚደግፍ ያረጋገጡት ሊቀመንበሩ፤ የኡጋንዳ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ስኬቶችን፣ ሰላምን፣ ደህንነትን እና ልማትን ለማጠናከር ላሳዩት ቁርጠኝነት ምሥጋናቸውን አቅርበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0