https://amh.sputniknews.africa
"የጊኒ ሽግግር ጊዜ አብቅቷል" - ማማዲ ዱምቦያ በይፋ ፕሬዚዳንታዊ ቃለ መኃላቸውን ፈፀሙ
"የጊኒ ሽግግር ጊዜ አብቅቷል" - ማማዲ ዱምቦያ በይፋ ፕሬዚዳንታዊ ቃለ መኃላቸውን ፈፀሙ
Sputnik አፍሪካ
"የጊኒ ሽግግር ጊዜ አብቅቷል" - ማማዲ ዱምቦያ በይፋ ፕሬዚዳንታዊ ቃለ መኃላቸውን ፈፀሙ ዱምቦያ የአምስተኛው ሪፐብሊክ የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት ሆነው ሀገሪቱን ለሰባት ዓመታት ለመምራት ቅዳሜ ዕለት ቃለ መኃላ ፈጽመዋል። “እኔ የሪፐብሊኩ ፕሬዚዳንት... 17.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-17T20:04+0300
2026-01-17T20:04+0300
2026-01-17T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/11/2927098_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a86ace20530502c4367a2e12c7263ebb.jpg
"የጊኒ ሽግግር ጊዜ አብቅቷል" - ማማዲ ዱምቦያ በይፋ ፕሬዚዳንታዊ ቃለ መኃላቸውን ፈፀሙ ዱምቦያ የአምስተኛው ሪፐብሊክ የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት ሆነው ሀገሪቱን ለሰባት ዓመታት ለመምራት ቅዳሜ ዕለት ቃለ መኃላ ፈጽመዋል። “እኔ የሪፐብሊኩ ፕሬዚዳንት በመሆን የተመረጥኩት ማማዲ ዱምቦያ፤ ሰላም፣ ማኅበራዊ ትስስር እና ብሔራዊ አንድነትን በሁሉም ጊዜ እና በሁሉም ቦታ ለማስጠበቅ […]፤ እንዲሁም የሪፐብሊኩን ተቋማት፣ የግዛት አንድነት እና ብሔራዊ ነፃነት ለማስከበር ቃል እገባለሁ” ሲሉ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ተናግረዋል። በዚህም ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማት ከመመስረታቸው በፊት የነበረው የሽግግር ግዜ በይፋ አብቅቷል። ዱምቦያ፤ እ.አ.አ በ2021 የቀድሞ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴን ከሥልጣን ያስወገደውን መፈንቅለ መንግሥት ተከትሎ የሀሪቱን የሽግግር ግዜ ሲመሩ ቆይተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የጊኒ ሽግግር ጊዜ አብቅቷል" - ማማዲ ዱምቦያ በይፋ ፕሬዚዳንታዊ ቃለ መኃላቸውን ፈፀሙ
Sputnik አፍሪካ
"የጊኒ ሽግግር ጊዜ አብቅቷል" - ማማዲ ዱምቦያ በይፋ ፕሬዚዳንታዊ ቃለ መኃላቸውን ፈፀሙ
2026-01-17T20:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/11/2927098_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_06ba2204ce19c0f312f88c391ee73da8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የጊኒ ሽግግር ጊዜ አብቅቷል" - ማማዲ ዱምቦያ በይፋ ፕሬዚዳንታዊ ቃለ መኃላቸውን ፈፀሙ
20:04 17.01.2026 (የተሻሻለ: 20:14 17.01.2026) "የጊኒ ሽግግር ጊዜ አብቅቷል" - ማማዲ ዱምቦያ በይፋ ፕሬዚዳንታዊ ቃለ መኃላቸውን ፈፀሙ
ዱምቦያ የአምስተኛው ሪፐብሊክ የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት ሆነው ሀገሪቱን ለሰባት ዓመታት ለመምራት ቅዳሜ ዕለት ቃለ መኃላ ፈጽመዋል።
“እኔ የሪፐብሊኩ ፕሬዚዳንት በመሆን የተመረጥኩት ማማዲ ዱምቦያ፤ ሰላም፣ ማኅበራዊ ትስስር እና ብሔራዊ አንድነትን በሁሉም ጊዜ እና በሁሉም ቦታ ለማስጠበቅ […]፤ እንዲሁም የሪፐብሊኩን ተቋማት፣ የግዛት አንድነት እና ብሔራዊ ነፃነት ለማስከበር ቃል እገባለሁ” ሲሉ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ተናግረዋል።
በዚህም ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማት ከመመስረታቸው በፊት የነበረው የሽግግር ግዜ በይፋ አብቅቷል።
ዱምቦያ፤ እ.አ.አ በ2021 የቀድሞ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴን ከሥልጣን ያስወገደውን መፈንቅለ መንግሥት ተከትሎ የሀሪቱን የሽግግር ግዜ ሲመሩ ቆይተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X