ትራምፕ በግሪንላንድ ጉዳይ በስምንት የአውሮፓ ሀገራት ላይ 10% ቀረጥ ጣሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱትራምፕ በግሪንላንድ ጉዳይ በስምንት የአውሮፓ ሀገራት ላይ 10% ቀረጥ ጣሉ
ትራምፕ በግሪንላንድ ጉዳይ በስምንት የአውሮፓ ሀገራት ላይ 10% ቀረጥ ጣሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.01.2026
ሰብስክራይብ

ትራምፕ በግሪንላንድ ጉዳይ በስምንት የአውሮፓ ሀገራት ላይ 10% ቀረጥ ጣሉ

አሜሪካ ግሪንላንድን ለመግዛት ስምምነት ላይ እስክትደርስ ድረስ ቀረጡ መጨመሩን ይቀጥላል ሲሉ ትራምፕ በማኅበራዊ ገጻቸው ይፋ አድርገዋል።

ዴንማርክ፣ ኖርዌ፣ ስዊድን፣ ፈረንሳይ፣ ዩናይትድ ኪንግደም፣ ጀርመን፣ ኔዘርላንድ እና ፊንላንድ ቀረጥ የተጣለባቸው ሀገራት ናቸው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0