ቻድ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፅያን ድንበር ተሻጋሪ ጥቃት በመሰንዘር ወታደሮቼን ገድለዋል ስትል ከሰሰች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቻድ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፅያን ድንበር ተሻጋሪ ጥቃት በመሰንዘር ወታደሮቼን ገድለዋል ስትል ከሰሰች
ቻድ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፅያን ድንበር ተሻጋሪ ጥቃት በመሰንዘር ወታደሮቼን ገድለዋል ስትል ከሰሰች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.01.2026
ሰብስክራይብ

ቻድ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል አማፅያን ድንበር ተሻጋሪ ጥቃት በመሰንዘር ወታደሮቼን ገድለዋል ስትል ከሰሰች

የቻድ መንግሥት የሱዳን አማፅያን በሀገሪቱ ወታደራዊ እና ሲቪል ኢላማዎች ላይ በፈፀሙት ጥቃት ቢያንስ ሰባት ወታደሮቼ ተገድለዋል ሲል ባወጣው መግለጫ ድርጊቱን ኮንኗል።

የሱዳን የእርስ በርስ ግጭት ተሳታፊ ታጣቂ የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተዋጊዎች፤ ቻድ ውስጥ በሰነዘሩት ጥቃት ሌሎች በርካታ ሰዎችን እንዳቆሰሉም ባለሥልጣናት ገልጸዋል።

የሱዳን መንግሥት፤ ቻድ በሁለቱ ሀገራት የጋራ ድንበር በኩል የውጭ ኃይሎች ለአማፅያኑ የሚያስገቡት የጦር መሳሪያ እንዲያልፍ ትፈቅዳለች በማለት ሲከስ፤ ቻድ ግን በሱዳን ውስጣዊ ጦርነት ጣልቃ እንደማትገባ በተደጋጋሚ ትገልጻለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0