https://amh.sputniknews.africa
የኡጋንዳ ፖሊስ የተቃዋሚ መሪ ታስረዋል መባሉን አስተባበለ፤ ሙሴቬኒ ምርጫውን መምራታቸውን ቀጥለዋል
የኡጋንዳ ፖሊስ የተቃዋሚ መሪ ታስረዋል መባሉን አስተባበለ፤ ሙሴቬኒ ምርጫውን መምራታቸውን ቀጥለዋል
Sputnik አፍሪካ
የኡጋንዳ ፖሊስ የተቃዋሚ መሪ ታስረዋል መባሉን አስተባበለ፤ ሙሴቬኒ ምርጫውን መምራታቸውን ቀጥለዋል ቦቢ ዋይን በሚለው ስሙ በይበልጥ የሚታወቀው የኡጋንዳ ተቃዋሚ መሪና ድምፃዊው ሮበርት ኪያጉላኒ፤ በመኖሪያ ቤቱ በነፃነት እንደሚገኝ የብሔራዊ ፖሊስ ቃል... 17.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-17T18:50+0300
2026-01-17T18:50+0300
2026-01-17T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/11/2924619_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_f38ea3abc288340d0e0466833dc8105c.jpg
የኡጋንዳ ፖሊስ የተቃዋሚ መሪ ታስረዋል መባሉን አስተባበለ፤ ሙሴቬኒ ምርጫውን መምራታቸውን ቀጥለዋል ቦቢ ዋይን በሚለው ስሙ በይበልጥ የሚታወቀው የኡጋንዳ ተቃዋሚ መሪና ድምፃዊው ሮበርት ኪያጉላኒ፤ በመኖሪያ ቤቱ በነፃነት እንደሚገኝ የብሔራዊ ፖሊስ ቃል አቀባይ ኪቱማ ሩሶኬ በቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። የፖሊስ መግለጫ ባለፈው ሐሙስ በተካሄደው ምርጫ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ 72 በመቶ ድምፅ፤ ቦቢ ዋይን ደግሞ 24 በመቶ እንዳገኙ በተገለፀበት ወቅት የመጣ ነው። የቦቢ ዋይን ፓርቲ ብሔራዊ አንድነት መድረክ፤ መሪው በወታደሮች ተወስዶ ታስሯል የሚል ክስ አቅርቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/11/2924619_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_94da3ad0147156df6428170ee896338a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኡጋንዳ ፖሊስ የተቃዋሚ መሪ ታስረዋል መባሉን አስተባበለ፤ ሙሴቬኒ ምርጫውን መምራታቸውን ቀጥለዋል
18:50 17.01.2026 (የተሻሻለ: 18:54 17.01.2026) የኡጋንዳ ፖሊስ የተቃዋሚ መሪ ታስረዋል መባሉን አስተባበለ፤ ሙሴቬኒ ምርጫውን መምራታቸውን ቀጥለዋል
ቦቢ ዋይን በሚለው ስሙ በይበልጥ የሚታወቀው የኡጋንዳ ተቃዋሚ መሪና ድምፃዊው ሮበርት ኪያጉላኒ፤ በመኖሪያ ቤቱ በነፃነት እንደሚገኝ የብሔራዊ ፖሊስ ቃል አቀባይ ኪቱማ ሩሶኬ በቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
የፖሊስ መግለጫ ባለፈው ሐሙስ በተካሄደው ምርጫ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ 72 በመቶ ድምፅ፤ ቦቢ ዋይን ደግሞ 24 በመቶ እንዳገኙ በተገለፀበት ወቅት የመጣ ነው።
የቦቢ ዋይን ፓርቲ ብሔራዊ አንድነት መድረክ፤ መሪው በወታደሮች ተወስዶ ታስሯል የሚል ክስ አቅርቧል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X