የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት የማዳጋስካር የሽግግር መሪን ተቀብለው አነጋገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት የማዳጋስካር የሽግግር መሪን ተቀብለው አነጋገሩ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት የማዳጋስካር የሽግግር መሪን ተቀብለው አነጋገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.01.2026
ሰብስክራይብ

የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት የማዳጋስካር የሽግግር መሪን ተቀብለው አነጋገሩ

በፕሪቶሪያ ከፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር የተገናኙት ኮሎኔል ማይክል ራንድሪያኒሪና፤ ስለ ማዳጋስካር ፖለቲካዊ ሽግግር፣ ለመካሄድ ስለታቀደው ብሔራዊ ምክክር እንዲሁም ሰላማዊ ሂደት ለመፍጠር እየተወሰዱ ስላሉ እርምጃዎች ማብራሪያ እንደሰጡ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።

ፕሬዚዳንት ራማፎሳ በበኩላቸው፤ "በተቻለ ፍጥነት ወደ ምርጫ የሚመራ" ሁሉንም ወገኖች ያካተተ ውይይት እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል።

የደቡብ አፍሪካ ልማት ማኅበረሰብ የማዳጋስካርን ሽግግር ለመደገፍ "የአዋቂዎች ቡድን" ለመላክ ያስተላለፈውን ውሳኔ ፕሬዚዳንቱ በድጋሚ ማረጋገጣቸውን መግለጫው አክሎ አመልክቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት የማዳጋስካር የሽግግር መሪን ተቀብለው አነጋገሩ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት የማዳጋስካር የሽግግር መሪን ተቀብለው አነጋገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.01.2026
አዳዲስ ዜናዎች
0