የአማራ ክልል መዲና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶብሶች አገልግሎት አስጀመረች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአማራ ክልል መዲና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶብሶች አገልግሎት አስጀመረች
የአማራ ክልል መዲና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶብሶች አገልግሎት አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.01.2026
ሰብስክራይብ

የአማራ ክልል መዲና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶብሶች አገልግሎት አስጀመረች

የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የተገጣጠሙና በኤሌክትሪክ የሚሠሩ 10 ዘመናዊ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ አውቶብሶችን ሥራ አስጀምሯል።

የከተማ አውቶብሶቹ በከተማው በአሁኑ ሠዓት የሚታየውን ከፍተኛ የትራንስፖርት እጥረት እንደሚያቃሉ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ባለሥልጣናትን ጠቅሶ ዘግቧል።

እርምጃው መንግሥት የነዳጅ ወጪና የውጭ ምንዛሪን ለማስቀረት እንዲሁም የአካባቢ ብክለትን ለመቀነስ የያዘው እቅድ አካል ነው ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0