https://amh.sputniknews.africa
ዴንማርክ ‘ግሪንላንድን መከላከል አትችልም’ - ኋይት ሃውስ
ዴንማርክ ‘ግሪንላንድን መከላከል አትችልም’ - ኋይት ሃውስ
Sputnik አፍሪካ
ዴንማርክ ‘ግሪንላንድን መከላከል አትችልም’ - ኋይት ሃውስየኋይት ሃውስ ምክትል የፅ/ቤት ኃላፊ ስቴፈን ሚለር፤ ግሪንላንድ ለአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት “እጅግ አስፈላጊ” እንደሆነች አጽንኦት በመስጠት፤ ዴንማርክን “ግሪንላንድን መከላከል የማትችል በጣን... 17.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-17T10:41+0300
2026-01-17T10:41+0300
2026-01-17T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/11/2916927_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_9290e26355b8f2abf620d8c297d4a907.jpg
ዴንማርክ ‘ግሪንላንድን መከላከል አትችልም’ - ኋይት ሃውስየኋይት ሃውስ ምክትል የፅ/ቤት ኃላፊ ስቴፈን ሚለር፤ ግሪንላንድ ለአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት “እጅግ አስፈላጊ” እንደሆነች አጽንኦት በመስጠት፤ ዴንማርክን “ግሪንላንድን መከላከል የማትችል በጣን ትንሽ ሀገር” ሲሉ ገልጸዋታል።ለፎክስ ኒውስ በሰጡት ቃለመጠይቅ፤ ለዘመናት በቆየው “የትኛውም ዓይነት የሕግ አረዳድ” መሠረት፤ አንድን ግዛት ለመቆጣጠር ግዛቱን የመከላከል፣ የማልማት እና የማስፈር አቅም ይጠይቃል ያሉት ስቴፈን ሚለር፤ ዴንማርክ ግን ሦስቱንም ማድረግ “ተስኗታል” ብለዋል። “ይህ ፍትሐዊ ያልሆነ ስምምነት ነው”፤ ግሪንላንድ በዴንማርክ ግዛት ስር መሆኗ “አግባብ አይደለም” ሲሉ ሞግተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዴንማርክ ‘ግሪንላንድን መከላከል አትችልም’ - ኋይት ሃውስ
Sputnik አፍሪካ
ዴንማርክ ‘ግሪንላንድን መከላከል አትችልም’ - ኋይት ሃውስ
2026-01-17T10:41+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/11/2916927_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_cd95a4c846ac7af0797b9465316ab637.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዴንማርክ ‘ግሪንላንድን መከላከል አትችልም’ - ኋይት ሃውስ
10:41 17.01.2026 (የተሻሻለ: 10:44 17.01.2026) ዴንማርክ ‘ግሪንላንድን መከላከል አትችልም’ - ኋይት ሃውስ
የኋይት ሃውስ ምክትል የፅ/ቤት ኃላፊ ስቴፈን ሚለር፤ ግሪንላንድ ለአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት “እጅግ አስፈላጊ” እንደሆነች አጽንኦት በመስጠት፤ ዴንማርክን “ግሪንላንድን መከላከል የማትችል በጣን ትንሽ ሀገር” ሲሉ ገልጸዋታል።
ለፎክስ ኒውስ በሰጡት ቃለመጠይቅ፤ ለዘመናት በቆየው “የትኛውም ዓይነት የሕግ አረዳድ” መሠረት፤ አንድን ግዛት ለመቆጣጠር ግዛቱን የመከላከል፣ የማልማት እና የማስፈር አቅም ይጠይቃል ያሉት ስቴፈን ሚለር፤ ዴንማርክ ግን ሦስቱንም ማድረግ “ተስኗታል” ብለዋል።
“ይህ ፍትሐዊ ያልሆነ ስምምነት ነው”፤ ግሪንላንድ በዴንማርክ ግዛት ስር መሆኗ “አግባብ አይደለም” ሲሉ ሞግተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X