የኢትዮ-ሩሲያን ታሪካዊ ወዳጅነት ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ትብብር ማሳደግ ይገባል - የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን

ሰብስክራይብ

የኢትዮ-ሩሲያን ታሪካዊ ወዳጅነት ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ትብብር ማሳደግ ይገባል - የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን

የሁለቱ ሀገራት ታሪካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በኢኮኖሚው መስክ በሚገባው ደረጃ እንዳልተንጸባረቀ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ሆኖም ከቅርብ ግዜያት ወዲህ የሁለቱ ሀገራት የንግድ ግንኙነት እየተሻሻለ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡

"በፖለቲካ እና በዲፕሎማሲ ረገድ ከሩሲያ ጋር በጣም ጠንካራ ግንኙነት አለን።...በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት ያላቸው ሩሲያውያን ቁጥር እንዲሁም ወደ ሩሲያ የምንልካቸው ምርቶች እያደጉ ነው" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0