ሩሲያ እና ኢራን ስልታዊ አጋርነታቸውን በድጋሚ አረጋገጡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ እና ኢራን ስልታዊ አጋርነታቸውን በድጋሚ አረጋገጡ
ሩሲያ እና ኢራን ስልታዊ አጋርነታቸውን በድጋሚ አረጋገጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.01.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ እና ኢራን ስልታዊ አጋርነታቸውን በድጋሚ አረጋገጡ

ፑቲን እና ፔዜሽኪያን በኢራን እና በአጠቃላይ በቀጣናው ያለውን ውጥረት በፖለቲካዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገዶች በአስቸኳይ ማርገብ አስፈላጊ እንደሆነ ተስማምተዋል ሲል ክሬምሊን አስታውቋል።

ፕሬዚዳንት ፔዜሽኪያን በኢራን ያለውን ሁኔታ ወደ ነበረበት ለመመለስ እና ሀገሪቱን ለማረጋጋት አመራሮች እያደረጉ የሚገኙትን ጥረት ለፑቲን አብራርተዋል።

ሁለቱም ወገኖች ቀጣናዊ ተግዳሮቶች በሰፈኑበት በዚህ ወቅት የጋራ አቋም እና ትብብራቸውን ይበልጥ ለማሳደግ ቁርጠኛ እንደሆኑ አረጋግጠዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0