የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ታሪካዊ ነው የተባለ የ2.1 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ታሪካዊ ነው የተባለ የ2
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ታሪካዊ ነው የተባለ የ2 - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.01.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ታሪካዊ ነው የተባለ የ2.1 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡ ተገለፀ

ባለፉት ስድስት ወራት የተገኘው ይህ ገቢ፤ በታሪክ የመጀመሪያው እንደሆነ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ ተናግረዋል።

ለትርፉ መመዝገብ የጎላ ድርሻ አላቸው ተብለው የተጠቀሱ ጉዳዮች፦

🟠 ተቋሙ የነበረበት ከፍተኛ የብድር ጫና ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መተላለፉ፣

🟠 በመንግሥት የተተገበረው የኢኮኖሚ ሪፎርም፣

🟠 የታሪፍ ማሻሻያ፡፡

“አሁን ላይ የተመዘገበው ትርፍ ተቋሙ ካለበት የብድር ጫና ወጥቶ ራሱን እንዲችል መንገድ የሚከፍት ነው” ሲሉም ዋና ሥራ አስፈፃሚው ጠቁመዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0