https://amh.sputniknews.africa
የኡጋንዳ መሪ ዮዌሪ ሙሴቬኒ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ፉክክሩን በሰፊው እየመሩ መሆኑን የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታወቀ
የኡጋንዳ መሪ ዮዌሪ ሙሴቬኒ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ፉክክሩን በሰፊው እየመሩ መሆኑን የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኡጋንዳ መሪ ዮዌሪ ሙሴቬኒ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ፉክክሩን በሰፊው እየመሩ መሆኑን የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታወቀ ፕሬዚዳንቱ እስካሁን ከተቆጠሩት ድምጾች መካከል በግምት 76 በመቶ የሚሆነውን በማግኘት መሪነቱን መያዛቸውን የምርጫ ኮሚሽኑ ባወጣው... 16.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-16T14:42+0300
2026-01-16T14:42+0300
2026-01-16T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/10/2908805_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_562515f3a4b2b7e0820ef2a05e70b37b.jpg
የኡጋንዳ መሪ ዮዌሪ ሙሴቬኒ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ፉክክሩን በሰፊው እየመሩ መሆኑን የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታወቀ ፕሬዚዳንቱ እስካሁን ከተቆጠሩት ድምጾች መካከል በግምት 76 በመቶ የሚሆነውን በማግኘት መሪነቱን መያዛቸውን የምርጫ ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።የፕሬዚዳንቱ ዋነኛ ተፎካካሪ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ እና ድምፃዊው ሮበርት ኪያጉላኒ (ቦቢ ዋይን) እስካሁን 20 በመቶ ድምፅ እንዳገኙ በመግለጫው ተመላክቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/10/2908805_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_73b397a6e3f65b7135cdcc52abf09166.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኡጋንዳ መሪ ዮዌሪ ሙሴቬኒ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ፉክክሩን በሰፊው እየመሩ መሆኑን የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታወቀ
14:42 16.01.2026 (የተሻሻለ: 14:44 16.01.2026) የኡጋንዳ መሪ ዮዌሪ ሙሴቬኒ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ፉክክሩን በሰፊው እየመሩ መሆኑን የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታወቀ
ፕሬዚዳንቱ እስካሁን ከተቆጠሩት ድምጾች መካከል በግምት 76 በመቶ የሚሆነውን በማግኘት መሪነቱን መያዛቸውን የምርጫ ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
የፕሬዚዳንቱ ዋነኛ ተፎካካሪ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ እና ድምፃዊው ሮበርት ኪያጉላኒ (ቦቢ ዋይን) እስካሁን 20 በመቶ ድምፅ እንዳገኙ በመግለጫው ተመላክቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X