ቡርኪና ፋሶ የሩሲያ-ቡርኪናቤ ኢኒስቲትዩት ለማቋቋም ማቀዷ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቡርኪና ፋሶ የሩሲያ-ቡርኪናቤ ኢኒስቲትዩት ለማቋቋም ማቀዷ ተገለፀ
ቡርኪና ፋሶ የሩሲያ-ቡርኪናቤ ኢኒስቲትዩት ለማቋቋም ማቀዷ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.01.2026
ሰብስክራይብ

ቡርኪና ፋሶ የሩሲያ-ቡርኪናቤ ኢኒስቲትዩት ለማቋቋም ማቀዷ ተገለፀ

ፕሮጀክቱ የሚመራው በዋጋዱጉ ፖሊቴክኒክ ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያው ኖቮሲቢርስክ ስቴት ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ አማካኝነት ነው።

"ይህ የጋራ ኢንስቲትዩት ለቡርኪና ፋሶ ብሔራዊ ኢኮኖሚ ከፍተኛ ብቃት ያላቸውን ባለሙያዎች ለማሠልጠን ያስችላል" ሲል የሩሲያ የሕዝብ ዲፕሎማሲ ማዕከል ባወጣው መግለጫ ገልጿል፡፡

የዋጋዱጉ ፖሊቴክኒክ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች እና የማዕከሉ ተወካዮች በጋራ የትምህርት ፕሮግራሞች ዙሪያ፤ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት አካሂደዋል፦

ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣

ቢዝነስ፣

ኢንጂነሪንግ፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0