https://amh.sputniknews.africa
በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ኬኔዲ ግድያ ውስጥ የሶቪየት ኅብረት እጅ እንዳልነበረበት የማሕደር ሰነዶች አረጋገጡ
በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ኬኔዲ ግድያ ውስጥ የሶቪየት ኅብረት እጅ እንዳልነበረበት የማሕደር ሰነዶች አረጋገጡ
Sputnik አፍሪካ
በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ኬኔዲ ግድያ ውስጥ የሶቪየት ኅብረት እጅ እንዳልነበረበት የማሕደር ሰነዶች አረጋገጡ "ይህንን ነጥብ አረጋግጠናል፡፡ የሶቪየት አመራሮች [ከጆን ኤፍ ኬኔዲ] ግድያ ወይም ከማንኛውም የኮሚኒስት ሴራዎች ጋር ምንም ዓይነት... 16.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-16T10:46+0300
2026-01-16T10:46+0300
2026-01-16T10:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/10/2905732_0:70:800:520_1920x0_80_0_0_1d32da97fe44ed082ce9d5295f4814df.jpg
በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ኬኔዲ ግድያ ውስጥ የሶቪየት ኅብረት እጅ እንዳልነበረበት የማሕደር ሰነዶች አረጋገጡ "ይህንን ነጥብ አረጋግጠናል፡፡ የሶቪየት አመራሮች [ከጆን ኤፍ ኬኔዲ] ግድያ ወይም ከማንኛውም የኮሚኒስት ሴራዎች ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት አልነበራቸውም" ሲሉ የሩሲያ ፌዴራል ማሕደር ኤጀንሲ ኃላፊ አንድሬ አርቲዞቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። የሩሲያ ኤምባሲ፤ በአሜሪካ ኮንግረስ አባል አና ፓውሊና ሉና ጥያቄ መሠረት፤ በኬኔዲ ግድያ ዙሪያ ሚስጥራዊነታቸው የተነሳ የሶቪየት የማሕደር ሰነዶችን ባለፈው ጥቅምት ወር አስረክቧል።"እነዚህ ሰነዶች ሊ ሃርቪ ኦስዋልድ (የኬኒዲ ገዳይ) በሶቪየት ኅብረት የነበረውን ቆይታ በተመለከተ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሕዝብ ይፋ የሆኑ መረጃዎችን ያካትታሉ" ሲሉ አርቲዞቭ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/10/2905732_8:0:793:589_1920x0_80_0_0_c6b0c5c24d307d8f48d2e8e803f4b41c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ኬኔዲ ግድያ ውስጥ የሶቪየት ኅብረት እጅ እንዳልነበረበት የማሕደር ሰነዶች አረጋገጡ
10:46 16.01.2026 (የተሻሻለ: 10:54 16.01.2026) በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ኬኔዲ ግድያ ውስጥ የሶቪየት ኅብረት እጅ እንዳልነበረበት የማሕደር ሰነዶች አረጋገጡ
"ይህንን ነጥብ አረጋግጠናል፡፡ የሶቪየት አመራሮች [ከጆን ኤፍ ኬኔዲ] ግድያ ወይም ከማንኛውም የኮሚኒስት ሴራዎች ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት አልነበራቸውም" ሲሉ የሩሲያ ፌዴራል ማሕደር ኤጀንሲ ኃላፊ አንድሬ አርቲዞቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የሩሲያ ኤምባሲ፤ በአሜሪካ ኮንግረስ አባል አና ፓውሊና ሉና ጥያቄ መሠረት፤ በኬኔዲ ግድያ ዙሪያ ሚስጥራዊነታቸው የተነሳ የሶቪየት የማሕደር ሰነዶችን ባለፈው ጥቅምት ወር አስረክቧል።
"እነዚህ ሰነዶች ሊ ሃርቪ ኦስዋልድ (የኬኒዲ ገዳይ) በሶቪየት ኅብረት የነበረውን ቆይታ በተመለከተ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሕዝብ ይፋ የሆኑ መረጃዎችን ያካትታሉ" ሲሉ አርቲዞቭ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X