'ግልጽ ጠብ አጫሪነትን ተገቢ አድርጎ የማቅረብ ሌላ ሙከራ' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ተወካይ፤ አሜሪካ ኢራን ላይ የቃጣችውን ስጋት በተመለከተ የተናገሩት

ሰብስክራይብ

'ግልጽ ጠብ አጫሪነትን ተገቢ አድርጎ የማቅረብ ሌላ ሙከራ' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ተወካይ፤ አሜሪካ ኢራን ላይ የቃጣችውን ስጋት በተመለከተ የተናገሩት

በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ቫሲሊ ኔቤንዚያ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ውጥረት በማባባስ እና በኢራን ዙሪያ "ግርግር በማቀጣጠል"፣ አዲስ ጥቃት እንደምትፈፅም እያስፈራራች ነው ሲሉ ተናግረዋል።

"ዋሽንግተን 'የኢራንን ችግር'፤ በለመደችው መንገድ፤ የማይፈለግ ስርዓትን ለመጣል በታለሙ ጥቃቶች ትፈታለች" ብለዋል ኔቤንዚያ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0