https://amh.sputniknews.africa
የነፃ ንግድ ቀጣናው ቀዳሚ ርምጃ ለምርቶች ወጥ መለኪያ ማዘጋጀት ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
የነፃ ንግድ ቀጣናው ቀዳሚ ርምጃ ለምርቶች ወጥ መለኪያ ማዘጋጀት ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
የነፃ ንግድ ቀጣናው ቀዳሚ ርምጃ ለምርቶች ወጥ መለኪያ ማዘጋጀት ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር)፣ "ወጥ መለኪያ እና የጋራ መመዘኛ ማዘጋጀት የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ... 15.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-15T21:11+0300
2026-01-15T21:11+0300
2026-01-15T21:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0f/2903808_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_ab9b13c261e8441c25f918ecc7e5578b.jpg
የነፃ ንግድ ቀጣናው ቀዳሚ ርምጃ ለምርቶች ወጥ መለኪያ ማዘጋጀት ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር)፣ "ወጥ መለኪያ እና የጋራ መመዘኛ ማዘጋጀት የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የመነሻ አደረጃጀት መሆን አለበት። መለኪያውን አንድ ጊዜ ካዘጋጀን ምርቶች ደረጃቸውን ጠብቀው ወደ ገበያው መቅረብ ይችላሉ።" ብለዋል።ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ነፃ የንግድ ቀጣናው የታሪፍ ተግዳሮቶችን ለማቅለል መስራት እንዳለበትም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የነፃ ንግድ ቀጣናው ቀዳሚ ርምጃ ለምርቶች ወጥ መለኪያ ማዘጋጀት ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
የነፃ ንግድ ቀጣናው ቀዳሚ ርምጃ ለምርቶች ወጥ መለኪያ ማዘጋጀት ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
2026-01-15T21:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0f/2903808_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_5007f01c8f310d6a13ffc47cdf3a2266.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የነፃ ንግድ ቀጣናው ቀዳሚ ርምጃ ለምርቶች ወጥ መለኪያ ማዘጋጀት ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
21:11 15.01.2026 (የተሻሻለ: 21:14 15.01.2026) የነፃ ንግድ ቀጣናው ቀዳሚ ርምጃ ለምርቶች ወጥ መለኪያ ማዘጋጀት ሊሆን ይገባል - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር)፣ "ወጥ መለኪያ እና የጋራ መመዘኛ ማዘጋጀት የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የመነሻ አደረጃጀት መሆን አለበት። መለኪያውን አንድ ጊዜ ካዘጋጀን ምርቶች ደረጃቸውን ጠብቀው ወደ ገበያው መቅረብ ይችላሉ።" ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ነፃ የንግድ ቀጣናው የታሪፍ ተግዳሮቶችን ለማቅለል መስራት እንዳለበትም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X