ናይጄሪያ "ለጋራ ጥቅም" የሩሲያ ባለሀብቶች በማዕድን እና የኃይል ዘርፍ እንዲሰማሩ ጋበዘች

ሰብስክራይብ

ናይጄሪያ "ለጋራ ጥቅም" የሩሲያ ባለሀብቶች በማዕድን እና የኃይል ዘርፍ እንዲሰማሩ ጋበዘች

ናይጄሪያ በማዕድን እና በኃይል ዘርፍ ኃላፊነት ላለው ኢንቨስትመንት ዝግጁ ናት ሲሉ የናይጄሪያ ጠጣር ማዕድናት ሚኒስትር ዴሌ አላኬ ​በሳዑዲ አረቢያ እየተካሄደ ባለው "የፊውቸር ሚነራልስ ፎረም" ጎን ለጎን ለስፑትኒክ ተናገረዋል፡፡

​ ሚኒስትሩ፣ ቀድሞ ከነበረው "ፍትሐዊ ያልሆነ ልውውጥ" ወደ "የጋራ ተጠቃሚ " እና "በእኩልነት ላይ የተመሠረተ" የአጋርነት ሞዴል ጉልህ የሆነ የፖሊሲ ለውጥ መደረጉን አጽንኦት ሰጥተዋል።

​"የናይጄሪያን ኢኮኖሚ ለማነቃቃት ኃላፊነት ለሚሰማው ለማንኛውም አካል በራችን ክፍት ነው" ያሉት አላኬ፣ "ስለዚህን እንቀበላለን።" ብለዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0