ይመልከቱ | ሕገወጥ ዝውውርን ለመግታት የተሰማሩ የኢትዮጵያ አነፍናፊ ውሾች

ሰብስክራይብ

ይመልከቱ | ሕገወጥ ዝውውርን ለመግታት የተሰማሩ የኢትዮጵያ አነፍናፊ ውሾች

ኢትዮጵያ የዱር እንስሳትን እና ውጤቶቻቸውን ሕገወጥ ዝውውር ለመቆጣጠር በማሰብ በድንበሮች፣ በአየር ማረፊያዎችና በዋና ዋና የጉዞ መስመሮች ላይ ጥብቅ ቁጥጥርን እያደረገች ትገኛለች።

ከአንድ ዓመት በፊት ጀምሮ በአነፍናፊ ውሾች የታገዘ የፍተሻ ጣቢያ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገብቷል።

የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ በጣቢያው ተገኝቶ ያደርግነውን ምልከታ በቪዲዮው ይከታተሉ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0