ሩሲያ እና የአፍሪካ ሀገራት በእውነተኛ አጋርነት እና በጋራ መደጋገፍ ግንኙነት የተሳሰሩ ናቸው - ፑቲን

ሰብስክራይብ

ሩሲያ እና የአፍሪካ ሀገራት በእውነተኛ አጋርነት እና በጋራ መደጋገፍ ግንኙነት የተሳሰሩ ናቸው - ፑቲን

"የእነዚህ ግንኙነቶች መሠረት የተጣለው የአፍሪካ ሕዝቦች ለነፃነታቸውና ለራሳቸው መብት በሚታገሉበት ወቅት ነበር። ሀገራች፣ የአፍሪካ ሀገራትን ከቅኝ ግዛት ቀንበር ነፃ እንዲወጡና ሀገረ መንግስት እንዲገነቡ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጋለች [...]። የአፍሪካ ወዳጆቻችን ለልማትና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ በንቃት ለመሳተፍ ለሚያደርጉት ጥረት የምናደርገውን እገዛና ድጋፍ  እንቀጥላለን።"

​ፕሬዝዳንቱ በተጨማሪም ለሦስተኛው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ዝግጅት መጀመሩን አስታውቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0