ሰላም በራሱ ጊዜ የሚመጣ አይደለም፤ በየቀኑ በሚደረጉ ጥረቶች የሚገነባ ነው - ፑቲን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሰላም በራሱ ጊዜ የሚመጣ አይደለም፤ በየቀኑ በሚደረጉ ጥረቶች የሚገነባ ነው - ፑቲን
ሰላም በራሱ ጊዜ የሚመጣ አይደለም፤ በየቀኑ በሚደረጉ ጥረቶች የሚገነባ ነው - ፑቲን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.01.2026
ሰብስክራይብ

ሰላም በራሱ ጊዜ የሚመጣ አይደለም፤  በየቀኑ በሚደረጉ ጥረቶች የሚገነባ ነው - ፑቲን

​በሀገራት መካከል የሚኖር ግልጽ እና ታማኝ አጋርነት ውስብስብ ችግሮችን እንኳን ለመፍታት እድሎችን እንደሚሰጥ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ገለፁ። ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት በክሬምሊን በተካሄደውና አዲስ ከተሾሙ 34 የውጭ ሀገራት አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ በተቀበሉበት ሥነ-ሥርዓት ላይ ነው።

​በዘመናዊው ዓለም መረጋጋት እና ደህንነት በቀጥታ የሚመሰረተው ሀገራት እርስ በእርስ ባላቸው የመቀራረብ እና የመተባበር ብቃት ላይ መሆኑንም አፅንዖት ሰጥተው ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0