https://amh.sputniknews.africa
አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን የሚያገኙበት ነጻ የጥሪ መስመር በሥራ ላይ ዋለ
አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን የሚያገኙበት ነጻ የጥሪ መስመር በሥራ ላይ ዋለ
Sputnik አፍሪካ
አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን የሚያገኙበት ነጻ የጥሪ መስመር በሥራ ላይ ዋለ በ8028 የዲጂታል ማማከር አገልግሎት አርሶ አደሮች የእርሻ፣ የሰብል ምርት፣ የእንስሳት እርባታ፣ የተፈጥሮ ሐብት ጥበቃ እና ሌሎች መረጃዎችን ማግኘት እንደሚችሉም... 15.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-15T16:23+0300
2026-01-15T16:23+0300
2026-01-15T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0f/2898914_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f385250624738b5b8558495ad75406f5.jpg
አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን የሚያገኙበት ነጻ የጥሪ መስመር በሥራ ላይ ዋለ በ8028 የዲጂታል ማማከር አገልግሎት አርሶ አደሮች የእርሻ፣ የሰብል ምርት፣ የእንስሳት እርባታ፣ የተፈጥሮ ሐብት ጥበቃ እና ሌሎች መረጃዎችን ማግኘት እንደሚችሉም የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት አስታውቋል።"አገልግሎቱ በስልክ ጥሪ እና በአጭር የጽሑፍ መልዕክት የሚሰጥ ነው። መስመሩ አርሶ አደሮች በሥራቸው ለሚያጋጥሟቸው ችግሮች ሙያዊ ድጋፍ የሚያገኙበት ነው።" ሲሉም በኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ እና ዲጂታል ፈጠራዎች ፕሮግራም ዳይሬክተር ግሩም ከተማ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን የሚያገኙበት ነጻ የጥሪ መስመር በሥራ ላይ ዋለ
Sputnik አፍሪካ
አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን የሚያገኙበት ነጻ የጥሪ መስመር በሥራ ላይ ዋለ
2026-01-15T16:23+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0f/2898914_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_69ba7ec41ebff4b48923113633e440b9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን የሚያገኙበት ነጻ የጥሪ መስመር በሥራ ላይ ዋለ
16:23 15.01.2026 (የተሻሻለ: 16:24 15.01.2026) አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን የሚያገኙበት ነጻ የጥሪ መስመር በሥራ ላይ ዋለ
በ8028 የዲጂታል ማማከር አገልግሎት አርሶ አደሮች የእርሻ፣ የሰብል ምርት፣ የእንስሳት እርባታ፣ የተፈጥሮ ሐብት ጥበቃ እና ሌሎች መረጃዎችን ማግኘት እንደሚችሉም የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
"አገልግሎቱ በስልክ ጥሪ እና በአጭር የጽሑፍ መልዕክት የሚሰጥ ነው። መስመሩ አርሶ አደሮች በሥራቸው ለሚያጋጥሟቸው ችግሮች ሙያዊ ድጋፍ የሚያገኙበት ነው።" ሲሉም በኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ እና ዲጂታል ፈጠራዎች ፕሮግራም ዳይሬክተር ግሩም ከተማ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X