https://amh.sputniknews.africa
‘አሁንም መሠረታዊ አለመግባባት አለን’ - የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
‘አሁንም መሠረታዊ አለመግባባት አለን’ - የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
‘አሁንም መሠረታዊ አለመግባባት አለን’ - የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር “ለእኛ፣ የዴንማርክ መንግሥትን የግዛት አንድነት እና የግሪንላንድ ህዝብ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብትን የማያከብሩ ሃሳቦች በእርግጠኝነት ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የሌላቸው... 15.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-15T10:36+0300
2026-01-15T10:36+0300
2026-01-15T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0f/2893407_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_1b5dab562f77acc585e4e62137caee30.jpg
‘አሁንም መሠረታዊ አለመግባባት አለን’ - የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር “ለእኛ፣ የዴንማርክ መንግሥትን የግዛት አንድነት እና የግሪንላንድ ህዝብ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብትን የማያከብሩ ሃሳቦች በእርግጠኝነት ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ሲሉ ላርስ ራስሙሰን፣ ከምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በዋሽንግተን ከተገናኙ በኋላ ተናግረዋል።ራስሙሰን እንደገለጹት፣ ሁሉቱም ወገኖች የግሪንላንድ የረጅም ጊዜ ደህንነት አስመልከቶ “ግልጽ ግን ደሞ ገንቢ” ውይይት አድርገዋል። ሆኖም ዴንማርክ የሀገሪቱ ደህንነት አሁን ባለው ማዕቀፍና እ.ኤ.አ.በ1951 የዴንማርክ የመከላከያ ስምምነት እና የኔቶ ውልን በማካተት ሊረጋገጥ ይችላል ብላ እንደምታምን አክለዋል።ዴንማርክ እና አሜሪካ፣ የዴንማርክን “ቀይ መስመሮች” በማክበር የአሜሪካን የደህንነት ስጋቶች ለመፍታት ከፍተኛ የሥራ ቡድን ለማቋቋም መስማማታቸውን የገለጹ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ስብሰባም “በጥቂት ሳምንታት ውስጥ” እንደሚካሄድ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
‘አሁንም መሠረታዊ አለመግባባት አለን’ - የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
‘አሁንም መሠረታዊ አለመግባባት አለን’ - የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
2026-01-15T10:36+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0f/2893407_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_50fb63e3a7d8678d86ef090e75fa2823.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
‘አሁንም መሠረታዊ አለመግባባት አለን’ - የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
10:36 15.01.2026 (የተሻሻለ: 10:44 15.01.2026) ‘አሁንም መሠረታዊ አለመግባባት አለን’ - የዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
“ለእኛ፣ የዴንማርክ መንግሥትን የግዛት አንድነት እና የግሪንላንድ ህዝብ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብትን የማያከብሩ ሃሳቦች በእርግጠኝነት ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ሲሉ ላርስ ራስሙሰን፣ ከምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በዋሽንግተን ከተገናኙ በኋላ ተናግረዋል።
ራስሙሰን እንደገለጹት፣ ሁሉቱም ወገኖች የግሪንላንድ የረጅም ጊዜ ደህንነት አስመልከቶ “ግልጽ ግን ደሞ ገንቢ” ውይይት አድርገዋል። ሆኖም ዴንማርክ የሀገሪቱ ደህንነት አሁን ባለው ማዕቀፍና እ.ኤ.አ.በ1951 የዴንማርክ የመከላከያ ስምምነት እና የኔቶ ውልን በማካተት ሊረጋገጥ ይችላል ብላ እንደምታምን አክለዋል።
ዴንማርክ እና አሜሪካ፣ የዴንማርክን “ቀይ መስመሮች” በማክበር የአሜሪካን የደህንነት ስጋቶች ለመፍታት ከፍተኛ የሥራ ቡድን ለማቋቋም መስማማታቸውን የገለጹ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ስብሰባም “በጥቂት ሳምንታት ውስጥ” እንደሚካሄድ ይጠበቃል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X