ሩሲያ እና ናሚቢያ በዩራኒየም ክምችት ላይ በጋራ ለመሥራት ተወያይተዋል - ሮሳቶም

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ እና ናሚቢያ በዩራኒየም ክምችት ላይ በጋራ ለመሥራት ተወያይተዋል - ሮሳቶም
ሩሲያ እና ናሚቢያ በዩራኒየም ክምችት ላይ በጋራ ለመሥራት ተወያይተዋል - ሮሳቶም - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.01.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ እና ናሚቢያ በዩራኒየም ክምችት ላይ በጋራ ለመሥራት ተወያይተዋል - ሮሳቶም

​ሩሲያ እና ናሚቢያ የኒውክሌር ኃይልን ለሰላማዊ ዓላማ ለመጠቀም በሚያስችል የትብብር ስምምነት ዝግጅት ላይ መወያየታቸውን የሩሲያ መንግሥታዊ የኒውክሌር ኤጀንሲ (ሮሳቶም) በዛሬው ዕለት አስታውቋል።

​የኤጀንሲው መግለጫ እንደሚያሳየው፣ የሮሳቶም ባለሥልጣናት እና በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሴልማ አሺፓላ-ሙሳቪ የተመራው የናሚቢያ ልዑክ በትናንትናው ዕለት በሞስኮ ውይይት አድርገዋል።

​ሮሳቶም በናሚቢያ የሚያደርገውን የዩራኒየም ፍለጋ ሥራ በጎርጎሮሳዊያኑ 2026 ለማጠናቀቅ እና በ2029 ደግሞ ማዕድኑን ማውጣት ለመጀመር ማቀዱን ቀደም ብሎ ለስፑትኒክ አስታውቆ ነበር።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0