https://amh.sputniknews.africa
በአይነቱ ልዩ የሆነ የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና ካንሰር ሕክምና ማኅበር በይፋ ተመሠረተ
በአይነቱ ልዩ የሆነ የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና ካንሰር ሕክምና ማኅበር በይፋ ተመሠረተ
Sputnik አፍሪካ
በአይነቱ ልዩ የሆነ የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና ካንሰር ሕክምና ማኅበር በይፋ ተመሠረተይህ የኢትዮጵያን የጤና ጥበቃ ሥርዓት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል የተባለው ታሪካዊ እርምጃ፣ በካንሰር እና በደም ሕመሞች ለሚሰቃዩ ሕፃናት የሚሰጠውን እንክብካቤ... 13.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-13T17:11+0300
2026-01-13T17:11+0300
2026-01-13T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0d/2878439_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_0511ffb097de15929a5e1d678517b9c9.jpg
በአይነቱ ልዩ የሆነ የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና ካንሰር ሕክምና ማኅበር በይፋ ተመሠረተይህ የኢትዮጵያን የጤና ጥበቃ ሥርዓት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል የተባለው ታሪካዊ እርምጃ፣ በካንሰር እና በደም ሕመሞች ለሚሰቃዩ ሕፃናት የሚሰጠውን እንክብካቤ ለመለወጥ አልሟል።በምስረታው ላይ የተገኙት የጤና ዴኤታ ሚኒስትር ዶክተር ደረጄ ዱጉማ፣ "የሕፃናት ካንሰርን ለመከላከል የተቀናጀ ግንባር መፍጠር ያስፈልጋል" ያሉ ሲሆን "ማሕበሩ መረጃዎችን ለመሰብሰብ፣ ልዩ የሰለጠኑ ባለሙያዎችን ለማፍራት እና በሽታውን ቀድሞ ለመለየት ወሳኝ ነው። ሚኒስቴሩም የሕፃናት ጠንካራ የጤና መሠረተ ልማት ለመገንባት ከዚህ ማኅበር ጋር በቁርጠኝነት ይሠራል" ሲሉ አፅንዖት ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ የሚሆኑ ሕፃናት በካንሰር በሽታው እንደሚያዙ ቢገመትም፣ ወቅታዊ ሕክምና የሚያገኙት ግን ከ2 ሺህ ያነሱት ብቻ ናቸው። ሚኒስቴሩ የህክምናውን ተደራሽንት ለማሰፋት የአምስት ዓመት መርሃ ግብር ቀርፆ እየሰራ እንደሚገኝ ተመላክቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0d/2878439_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_a6bd018c91e3399cb7b73e9f1796e452.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአይነቱ ልዩ የሆነ የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና ካንሰር ሕክምና ማኅበር በይፋ ተመሠረተ
17:11 13.01.2026 (የተሻሻለ: 17:14 13.01.2026) በአይነቱ ልዩ የሆነ የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና ካንሰር ሕክምና ማኅበር በይፋ ተመሠረተ
ይህ የኢትዮጵያን የጤና ጥበቃ ሥርዓት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል የተባለው ታሪካዊ እርምጃ፣ በካንሰር እና በደም ሕመሞች ለሚሰቃዩ ሕፃናት የሚሰጠውን እንክብካቤ ለመለወጥ አልሟል።
በምስረታው ላይ የተገኙት የጤና ዴኤታ ሚኒስትር ዶክተር ደረጄ ዱጉማ፣ "የሕፃናት ካንሰርን ለመከላከል የተቀናጀ ግንባር መፍጠር ያስፈልጋል" ያሉ ሲሆን "ማሕበሩ መረጃዎችን ለመሰብሰብ፣ ልዩ የሰለጠኑ ባለሙያዎችን ለማፍራት እና በሽታውን ቀድሞ ለመለየት ወሳኝ ነው። ሚኒስቴሩም የሕፃናት ጠንካራ የጤና መሠረተ ልማት ለመገንባት ከዚህ ማኅበር ጋር በቁርጠኝነት ይሠራል" ሲሉ አፅንዖት ሰጥተዋል።
በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ የሚሆኑ ሕፃናት በካንሰር በሽታው እንደሚያዙ ቢገመትም፣ ወቅታዊ ሕክምና የሚያገኙት ግን ከ2 ሺህ ያነሱት ብቻ ናቸው። ሚኒስቴሩ የህክምናውን ተደራሽንት ለማሰፋት የአምስት ዓመት መርሃ ግብር ቀርፆ እየሰራ እንደሚገኝ ተመላክቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X