https://amh.sputniknews.africa
በሞሮኮ ለሰባት ዓመታት የዘለቀው ድርቅ በከባድ የክረምት ዝናብ ምክንያት ማክተሙን የውኃ ሚኒስትሩ ገለጹ
በሞሮኮ ለሰባት ዓመታት የዘለቀው ድርቅ በከባድ የክረምት ዝናብ ምክንያት ማክተሙን የውኃ ሚኒስትሩ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የክረምቱ የዝናብ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 95 በመቶ፣ ከወቅታዊ አማካኝ መጠን ደግሞ በ17 በመቶ ብልጫ ያለው መሆኑን፤ ይህም የግድቦችን የውኃ ሙሌት መጠን ወደ 46 በመቶ ከፍ ማድረጉንና ዋና ዋና የውኃ ማጠራቀሚያዎች መሙላታቸውን ኒዛር ባራካ... 13.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-13T17:02+0300
2026-01-13T17:02+0300
2026-01-13T17:02+0300
sputnik africa
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0d/2878126_0:241:939:769_1920x0_80_0_0_abc63db82409dacc6aacbe11b298696a.jpg
የክረምቱ የዝናብ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 95 በመቶ፣ ከወቅታዊ አማካኝ መጠን ደግሞ በ17 በመቶ ብልጫ ያለው መሆኑን፤ ይህም የግድቦችን የውኃ ሙሌት መጠን ወደ 46 በመቶ ከፍ ማድረጉንና ዋና ዋና የውኃ ማጠራቀሚያዎች መሙላታቸውን ኒዛር ባራካ ለፓርላማ ተናግረዋል። ይህ ሁኔታ ለዓመታት የውኃ አጠቃቀም ገደብ ተጥሎበት ለነበረው የግብርና ዘርፍ ትልቅ እፎይታን አምጥቷል።ሞሮኮ እ.ኤ.አ. እስከ 2030 ድረስ የመጠጥ ውኃ ፍላጎቷን 60 በመቶውን ከባሕር ውኃ ለማግኘት ያለመች ሲሆን (ይህም ካለበት 25 በመቶ ከፍ ይላል)፤ የግድብ ውኃን ደግሞ ለውስጥ ለውስጥ ክልሎች ለማስቀረት ማቀዷን ባራካ ቀደም ብለው ተናግረዋል።
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0d/2878126_0:84:939:788_1920x0_80_0_0_66438ef0333dd28fd2a0bee27bda2372.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa
በሞሮኮ ለሰባት ዓመታት የዘለቀው ድርቅ በከባድ የክረምት ዝናብ ምክንያት ማክተሙን የውኃ ሚኒስትሩ ገለጹ
የክረምቱ የዝናብ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 95 በመቶ፣ ከወቅታዊ አማካኝ መጠን ደግሞ በ17 በመቶ ብልጫ ያለው መሆኑን፤ ይህም የግድቦችን የውኃ ሙሌት መጠን ወደ 46 በመቶ ከፍ ማድረጉንና ዋና ዋና የውኃ ማጠራቀሚያዎች መሙላታቸውን ኒዛር ባራካ ለፓርላማ ተናግረዋል። ይህ ሁኔታ ለዓመታት የውኃ አጠቃቀም ገደብ ተጥሎበት ለነበረው የግብርና ዘርፍ ትልቅ እፎይታን አምጥቷል።
እንደ መገናኛ ብዙኃን ዘገባ ከሆነ ለሰባት ዓመታት የቆየው ድርቅ፦
የስንዴ ምርትን በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል፡፡
የአገሪቱን የቀንድ ከብቶች ቁጥር በእጅጉ አሳንሷል፡፡
በግብርናው ዘርፍ ከፍተኛ የሥራ ዕድል ቅነሳን አስከትሏል፡፡
ሀገሪቱ የጨው ውኃን ወደ ንጹሕ ውኃ የመቀየር ዕቅዶቿን እንድታፋጥን አድርጓታል።
ሞሮኮ እ.ኤ.አ. እስከ 2030 ድረስ የመጠጥ ውኃ ፍላጎቷን 60 በመቶውን ከባሕር ውኃ ለማግኘት ያለመች ሲሆን (ይህም ካለበት 25 በመቶ ከፍ ይላል)፤ የግድብ ውኃን ደግሞ ለውስጥ ለውስጥ ክልሎች ለማስቀረት ማቀዷን ባራካ ቀደም ብለው ተናግረዋል።