ዘለንስኪ እና ደጋፊዎቻቸው ለጋዜጠኞች ግድያ ተጠያቂ ይሆናሉ - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዘለንስኪ እና ደጋፊዎቻቸው ለጋዜጠኞች ግድያ ተጠያቂ ይሆናሉ - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
ዘለንስኪ እና ደጋፊዎቻቸው ለጋዜጠኞች ግድያ ተጠያቂ ይሆናሉ - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.01.2026
ሰብስክራይብ

ዘለንስኪ እና ደጋፊዎቻቸው ለጋዜጠኞች ግድያ ተጠያቂ ይሆናሉ - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

​“በደርዘን የሚቆጠሩ ጋዜጠኞች እና የጦርነት ዘጋቢዎች ለሚያምኑበት ዓላማ ከፍተኛውን ዋጋ ከፍለዋል፤ በግንባር ቀደምትነት በዩክሬን ጦር ኃይል 'ኒዮ-ናዚዎች' (በናዚያዊ ጽንፈኞች) ወይም ደግሞ ከጦር ግንባር ርቆ በሚገኝ ስፍራ በኪዬቭ አገዛዝ ሰርጎ ገቦች አማካኝነት ሆን ተብሎ በተፈጸሙ ጥቃቶች ሰለባ ሆነዋል” ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።

የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ​ቃል አቀባይ ይህንን መግለጫ የሰጡት የሩሲያ የፕሬስ ቀንን ምክንያት በማድረግ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0