የኪዬቭ አገዛዝ የሚፈጽመው ማንኛውም የጠብ አጫሪነት ድርጊት "ምላሽ ይኖረዋል" - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛ
13:15 13.01.2026 (የተሻሻለ: 13:24 13.01.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኪዬቭ አገዛዝ የሚፈጽመው ማንኛውም የጠብ አጫሪነት ድርጊት "ምላሽ ይኖረዋል" - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛ
ዘለንስኪ ወደ ልቦናቸው እስኪመለስ ድረስ ሞስኮ ጉዳዮቹን በኃይል እንደምትፈታ በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ቫሲሊ ኔቤንዚያ ገልጸዋል።
ኔቤንዚያ በመግለጫቸው ያነሷቸው ተጨማሪ ሐሳቦች፦
ከዘለንስኪ ጋር ድርድር የሚካሄዱባቸው ሁኔታዎች ከቀን ወደ ቀን እየባሱ ይሄዳሉ፡፡
ዩክሬን ሆን ብላ በሩሲያ ውስጥ መሠረተ ልማቶችን እና ሲቪሎችን ኢላማ እያደረገች ነው፡፡
ዩክሬን በሄርሶን ክልል ኮርሊ ውስጥ የፈጸመችው ጥቃት በተለየ ሁኔታ ጭካኔ የተሞላበት ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X