በደርዘን የሚቆጠሩ ባለትራክተር አርሶ አደሮች የሜርኮሱር የንግድ ስምምነት በመቃወም ፓሪስን አጥለቀለቋት

ሰብስክራይብ

በደርዘን የሚቆጠሩ ባለትራክተር አርሶ አደሮች የሜርኮሱር የንግድ ስምምነት በመቃወም ፓሪስን አጥለቀለቋት

​የመጀመሪያዎቹ ትራክተሮች በፖሊስ ታጅበው ዛሬ ማለዳ ፓሪስ የደረሱ ሲሆን፣ ባለሥልጣናት በአጠቃላይ ከ300 በላይ ተሽከርካሪዎች ይመጣሉ ብለው ይጠብቃሉ።

​ይህ የገበሬዎች ተቃውሞ በመጪው ዓርብ ይፈረማል ተብሎ በሚጠበቀው የአውሮፓ ሕብረት-ሜርኮሱር የንግድ ስምምነት (አርጄንቲና፣ ብራዚል፣ ፓራጓይ እና ዩራጓይ ያካተተ የንግድ ቀጣና) በመቃወም የተደረገ ቀጥተኛ እርምጃ ነው። ገበሬዎቹ ስምምነቱ ገበያውን በርካሽ የውጭ ምርቶች እንደሚያጥለቀልቀውና ኑሯቸውን አደጋ ላይ እንደሚጥለው ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0