የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ አሜሪካ በግሪንላንድ ላይ ወታደራዊ እርምጃ የመውሰዷ ቁም ነገርነት አጠየቁ

ሰብስክራይብ

የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ አሜሪካ በግሪንላንድ ላይ ወታደራዊ እርምጃ የመውሰዷ ቁም ነገርነት አጠየቁ

ጆሃን ዋዴፑል በግሪንላንድ ላይ የአሜሪካ ወታደራዊ እርምጃ በቁም ነገር እየታሰበበት ስለመሆኑ “አመላካች የለም” ሲሉ ገልፀዋል፡፡

ከውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር ከተነጋገሩ በኋላ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት፣ “አሁን የበለጠ ተጨባጭ ዕቅዶችን እያደረገ ያለው ኔቶ ነው፤ ከዚያም ከአሜሪካ አጋሮቻችን ጋር ውይይት ይደረግበታል።”



በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0