በሁከቱ 350 መስጂዶች፣ 180 አምቡላንሶችና አውቶቡሶች ኢላማ ተደርገዋል - የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

በሁከቱ 350 መስጂዶች፣ 180 አምቡላንሶችና አውቶቡሶች ኢላማ ተደርገዋል - የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አራግቺ፣ ተቃዋሚዎቹ የሕዝብ መሠረተ ልማቶችን እና "ባልተለመደ መልኩ መስጂዶችን ኢላማ አድርገዋል" ያሉ ሲሆን፣ 350 መስጂዶች መቃጠላቸውንም አክለዋል።

"የአምልኮ ቦታን ለማቃጠል የሚደፍር ኢራናዊ የለም" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0