ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ ሁለንተናዊ ግንኙነት መጠናከር ወሳኝ ሚናይጫወታል - አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

ሰብስክራይብ

ስፑትኒክ አፍሪካ ለኢትዮ-ሩሲያ ሁለንተናዊ ግንኙነት መጠናከር ወሳኝ ሚናይጫወታል - አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው፣ ስፑትኒክ አገራቱ ያላቸውን የታሪክ፣ የባህል፣ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ድልድይ ሆኖ እንደሚያገለግል ተናግረዋል።

"ስፑትኒክ አፍሪካ የእኛን ማንነት ለሩሲያውያን ለማሳወቅ እንዲሁም እኛም ስለ ሩሲያውያን ይበልጥ እንድናውቅ ያግዛል። ሚዲያው ያለ ጥርጥር የባህል ዲፕሎማሲን ለማጠናከርም ወሳኝ ሚና ይጫወታል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0