https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ሾይጉ ከኢራኑ አቻቸው አሊ ላሪጃኒ ጋር ተወያዩ
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ሾይጉ ከኢራኑ አቻቸው አሊ ላሪጃኒ ጋር ተወያዩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ሾይጉ ከኢራኑ አቻቸው አሊ ላሪጃኒ ጋር ተወያዩሾይጉ የኢራን የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ለመግባት የውጭ ኃይሎች ያደረጉትን የቅርብ ጊዜ ሙከራ በጽኑ አውግዘዋል፡፡ ባለመረጋጋቱ ምክንያት ሰለባ ለሆኑትም ሐዘናቸውን... 12.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-12T19:52+0300
2026-01-12T19:52+0300
2026-01-12T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0c/2870212_0:1:800:451_1920x0_80_0_0_abbe0437ae34738574c5ed249c181f71.jpg
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ሾይጉ ከኢራኑ አቻቸው አሊ ላሪጃኒ ጋር ተወያዩሾይጉ የኢራን የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ለመግባት የውጭ ኃይሎች ያደረጉትን የቅርብ ጊዜ ሙከራ በጽኑ አውግዘዋል፡፡ ባለመረጋጋቱ ምክንያት ሰለባ ለሆኑትም ሐዘናቸውን ገልፀዋል፡፡ በሁለቱ ሀገራት ሁለንተናዊ የስትራቴጂክ አጋርነት ስምምነት ላይ የተመሠረተ የሁለትዮሽ ትብብር ለማዳበር ያላቸውን ዝግጁነትም አስታውቀዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0c/2870212_100:0:701:451_1920x0_80_0_0_34fa5119c11ac9cec0b1afb4e467f4ee.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ሾይጉ ከኢራኑ አቻቸው አሊ ላሪጃኒ ጋር ተወያዩ
19:52 12.01.2026 (የተሻሻለ: 19:54 12.01.2026) የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ሾይጉ ከኢራኑ አቻቸው አሊ ላሪጃኒ ጋር ተወያዩ
ሾይጉ የኢራን የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ለመግባት የውጭ ኃይሎች ያደረጉትን የቅርብ ጊዜ ሙከራ በጽኑ አውግዘዋል፡፡ ባለመረጋጋቱ ምክንያት ሰለባ ለሆኑትም ሐዘናቸውን ገልፀዋል፡፡
በሁለቱ ሀገራት ሁለንተናዊ የስትራቴጂክ አጋርነት ስምምነት ላይ የተመሠረተ የሁለትዮሽ ትብብር ለማዳበር ያላቸውን ዝግጁነትም አስታውቀዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X