ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የናይል ትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን እንደትቀላቀል ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የናይል ትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን እንደትቀላቀል ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የናይል ትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን እንደትቀላቀል ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.01.2026
ሰብስክራይብ

ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የናይል ትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን እንደትቀላቀል ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመሰረተ ልማት ሚኒስቴር የተመራ ልዑካን ቡድን ጋር በቢሮአቸው በተወያዩበት ወቅት ጥሪውን አቅርበዋል፡፡

ሚኒስትሩ፣ ኢትዮጵያ ለናይል ወንዝ 96% አበርክቶ እያደረገች ቢሆንም የተፋሰሱ ሀገራትን በመደመር መርህ ለጋራ ብልፅግና እና ጥቅም በጋራ መቆም ይጠበቅብናል እያለች ትገኛለች ብለዋል፡፡

ሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ልዑካን፣ ሚኒስትሩ የተናገሩትን ሐሳብ በመደገፍ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ ለሚመለከተው አካል እንደሚያሳውቁ መናገራቸውን የኢትዮጵያ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0