የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአየር መንገዱ ታሪክ ትልቅ ምዕራፍ ነው - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ

ሰብስክራይብ

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአየር መንገዱ ታሪክ ትልቅ ምዕራፍ ነው - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ

የአውሮፕላን ማረፊያው ግንባታ፣ አየር መንገዱ እ.አ.አ እስከ 2060 ድረስ የሚኖረውን ዕድገት የመደገፍ አቅም እንዳለው መስፍን ጣሰው ተናግረዋል።

"የኢትዮጵያ አየር መንገድ ታላቅ እና ግዙፍ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለመሥራት አቅዷል። የአውሮፕላን ማረፊያው ከ30-35 ዓመታት የሚኖረንን ዕድገት መሸከም የሚችል ነው።" ብለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0