በኢንዶኔዥያ እየጣለ የሚገኘው ኃይለኛ የዝናብ ውድመት ማስከተሉን ቀጥሏል

ሰብስክራይብ

በኢንዶኔዥያ እየጣለ የሚገኘው ኃይለኛ የዝናብ ውድመት ማስከተሉን ቀጥሏል

​በቅርብ የወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ በትንሹ 16 ሰዎች ሲሞቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ወድመዋል፤ በተጨማሪም ለአደጋ የተጋለጡ ሰዎችን ደኅንነቱ ወደተጠበቀ ቦታ  የማዛወር ሥራው ቀጥሏል።

​ ባለሥልጣናቱ አሁንም የዝናብ ወቅት ከፍተኛ ደረጃ ላይ በመሆኑ፣ ተጨማሪ የጎርፍ መጥለቅለቅ እና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሊከሰት እንደሚችል በማስጠንቀቅ ላይ ናቸው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0