https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ወታደሮች በዶንቴስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ፣ ሴሊዶቮ 130 ሲቪሎችን ገድለዋል ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ
የዩክሬን ወታደሮች በዶንቴስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ፣ ሴሊዶቮ 130 ሲቪሎችን ገድለዋል ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ወታደሮች በዶንቴስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ፣ ሴሊዶቮ 130 ሲቪሎችን ገድለዋል ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩሴሊዶቮ ውስጥ የተገደሉ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር "እንደ ውጊያው ጥንካሬ እና ቆይታ ይወሰናል፤ በሴሊዶቮ 130 ሰዎችን ተኩሰው ገድለዋል" ሲሉ... 12.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-12T15:04+0300
2026-01-12T15:04+0300
2026-01-12T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0c/2865002_0:3:800:453_1920x0_80_0_0_e98703eb6eedde452ccea5fee012e2ce.jpg
የዩክሬን ወታደሮች በዶንቴስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ፣ ሴሊዶቮ 130 ሲቪሎችን ገድለዋል ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩሴሊዶቮ ውስጥ የተገደሉ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር "እንደ ውጊያው ጥንካሬ እና ቆይታ ይወሰናል፤ በሴሊዶቮ 130 ሰዎችን ተኩሰው ገድለዋል" ሲሉ በኪዬቭ አገዛዝ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን የሚከታተሉት የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ አምባሳደር ሮዲዮን ሚሮሽኒክ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።የሴሊዶቮ መንደር እ.ኤ.አ በጥቅምት 2024 በሩሲያ ኃይሎች ነጻ መውጣቱ ይታወሳል።የዩክሬን ጦር ኃይሎች በሚፈጽሟቸው ግፎች ምክንያት ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑ ነዋሪዎች ከጦርነት ቀጣናው መሸሻቸውን እና በሕይወት የተረፉ ሰዎች ብዛት በመቆጠር ላይ መሆኑን አምባሳደሩ አክለዋል፡፡ እነዚህ መግለጫዎች፣ የዩክሬን ኃይሎች ከየአካባቢዎቹ ሲወጡ በሲቪሎች ላይ በፈጸሟቸው በደሎች ላይ ከቀረቡት ረጅም የክስ ዝርዝሮች ውስጥ አንዱ አካል ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0c/2865002_96:0:704:456_1920x0_80_0_0_c482c195e25a4b8ca93d7c9967984a81.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ወታደሮች በዶንቴስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ፣ ሴሊዶቮ 130 ሲቪሎችን ገድለዋል ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ
15:04 12.01.2026 (የተሻሻለ: 15:14 12.01.2026) የዩክሬን ወታደሮች በዶንቴስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ፣ ሴሊዶቮ 130 ሲቪሎችን ገድለዋል ሲሉ የሩሲያ ባለሥልጣን ተናገሩ
ሴሊዶቮ ውስጥ የተገደሉ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር "እንደ ውጊያው ጥንካሬ እና ቆይታ ይወሰናል፤ በሴሊዶቮ 130 ሰዎችን ተኩሰው ገድለዋል" ሲሉ በኪዬቭ አገዛዝ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን የሚከታተሉት የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ አምባሳደር ሮዲዮን ሚሮሽኒክ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የሴሊዶቮ መንደር እ.ኤ.አ በጥቅምት 2024 በሩሲያ ኃይሎች ነጻ መውጣቱ ይታወሳል።
የዩክሬን ጦር ኃይሎች በሚፈጽሟቸው ግፎች ምክንያት ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑ ነዋሪዎች ከጦርነት ቀጣናው መሸሻቸውን እና በሕይወት የተረፉ ሰዎች ብዛት በመቆጠር ላይ መሆኑን አምባሳደሩ አክለዋል፡፡
እነዚህ መግለጫዎች፣ የዩክሬን ኃይሎች ከየአካባቢዎቹ ሲወጡ በሲቪሎች ላይ በፈጸሟቸው በደሎች ላይ ከቀረቡት ረጅም የክስ ዝርዝሮች ውስጥ አንዱ አካል ናቸው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X