ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ 'የጫካ ሕግ' እና የአንድ ወገን የበላይነትን በጋራ ይቃወማሉ - የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቻይና እና ደቡብ አፍሪካ 'የጫካ ሕግ' እና የአንድ ወገን የበላይነትን በጋራ ይቃወማሉ - የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ 'የጫካ ሕግ' እና የአንድ ወገን የበላይነትን በጋራ ይቃወማሉ - የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.01.2026
ሰብስክራይብ

ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ 'የጫካ ሕግ' እና የአንድ ወገን የበላይነትን በጋራ ይቃወማሉ - የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ቤጂንግ ከፕሪቶሪያ ጋር ያላትን የከፍተኛ ደረጃ ግንኙነት እንደምታሳድግ፣ የፓርቲ ለፓርቲ ልውውጥ እንደምታሰፋ፣ ስልታዊ የጋራ መተማመንን እንደምታጠናክር እና ተግባራዊ ትብብሮችን እንደምታጎለብት ዋንግ ዪ ገልጸዋል።

ቻይና በደቡብ አፍሪካ ምርቶች ላይ የሚጣለውን ቀረጥ ወደ ዜሮ ዝቅ ለማድረግ ውይይት እንደምትቀጥልም ዋንግ ዪ አፅንዖት ሰጥተዋል።

የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ በበኩላቸው፤ ሀገራቸው ለ "አንድ ቻይና" ፖሊሲ ቁርጠኛ እንደሆነች እና የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር የሚደረገውን ጥረት እንደምትደግፍ በድጋሚ ማረጋገጣቸውን የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0