የኒጀር የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕግ ጥሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን አከሠመ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኒጀር የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕግ ጥሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን አከሠመ
የኒጀር የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕግ ጥሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን አከሠመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.01.2026
ሰብስክራይብ

የኒጀር የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕግ ጥሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን አከሠመ

ድርጅቶቹ በተለይም የፋይናንስ መግለጫዎችን ባለማቅረብ የተቀመጡ የቁጥጥር መስፈርቶችን ባለማሟላታቸው እንደከሠሙ የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን የሚኒስቴሩን ውሳኔ በመጥቀስ ዘግበዋል።

"በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተመዘገቡት ከ3 ሺህ በላይ ድርጅቶች መካከል፤ 1,684 የሀገር ውስጥ እና 125 ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ብቻ የሕግ ተገዢ ሆነው ተገኝተዋል። በመሆኑም እነዚህ ድርጅቶች ብቻ ሥራቸውን እንዲቀጥሉ በሕግ ተፈቅዶላቸዋል።"

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0