ዩክሬን በሩሲያ ቮሮኔዝ እና በሌሎች ክልሎች ላይ የሰነዘረችው ጥቃት የሽብር ድርጊት ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዩክሬን በሩሲያ ቮሮኔዝ እና በሌሎች ክልሎች ላይ የሰነዘረችው ጥቃት የሽብር ድርጊት ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
ዩክሬን በሩሲያ ቮሮኔዝ እና በሌሎች ክልሎች ላይ የሰነዘረችው ጥቃት የሽብር ድርጊት ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.01.2026
ሰብስክራይብ

ዩክሬን በሩሲያ ቮሮኔዝ እና በሌሎች ክልሎች ላይ የሰነዘረችው ጥቃት የሽብር ድርጊት ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

ማሪያ ዛካሮቫ የሰጧቸው ተጨማሪ መግለጫዎች፦

◻ የኪዬቭ አገዛዝ በጦር ሜዳ የደረሰበትን ሽንፈት ተከትሎ ንዴቱን በንጹሃን ዜጎች ላይ እየተወጣ ነው፡፡

◻ በቮሮኔዝ ክልል የተፈጸመው ጥቃት አቀነባባሪዎችም ሆኑ ፈጻሚዎች የማይቀር ቅጣት ይጠብቃቸዋል፡፡

◻ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ በኪዬቭ አገዛዝ ለተፈጸመው ለዚህ ወንጀል ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ያልወገነ ምላሽ ይጠብቃል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0