የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ሴራ" በዓልን እያከበረ ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ሴራ" በዓልን እያከበረ ነው
የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ ሴራ በዓልን እያከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.01.2026
ሰብስክራይብ

የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ሴራ" በዓልን እያከበረ ነው

በዓሉን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስመዝገብ ጥናት እየተደረገ መሆኑም ተገልጿል፡፡

የሃላባ የዘመን መለወጫ "ሴራ" በዓል በባሕላዊ የዘመን አቆጣጠር ስርዓት በየዓመቱ ከታህሳስ መጨረሻ እስከ ጥር ወር መጀመሪያ ባሉ ቀናት ውስጥ ይከበራል።

በዕለቱ አባቶች የተጣሉ ሰዎችን በማስታረቅ በዓሉን በጋራ እንዲያከብሩ የሚያደርጉበት ማኅበራዊ ኃላፊነት የበዓሉ መገለጫ ነው።

የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን የ "ሴራ" በዓልን በዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችሉ ጥናታዊ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ኃላፊዎችን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ ሴራ በዓልን እያከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ ሴራ በዓልን እያከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0