ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት መሰንዘር በደንብ እያጤኑበት ያለ ጉዳይ መሆኑን የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት መሰንዘር በደንብ እያጤኑበት ያለ ጉዳይ መሆኑን የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ
ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት መሰንዘር በደንብ እያጤኑበት ያለ ጉዳይ መሆኑን የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.01.2026
ሰብስክራይብ

ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት መሰንዘር በደንብ እያጤኑበት ያለ ጉዳይ መሆኑን የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

"ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሀገሪቱ ተቃውሞ በሚያደርጉ ዜጎች ላይ እርምጃ ከተወሰደ ኢራንን እንደሚደበድቡ በዛቱት መሠረት፤ በቅርብ ቀናት ውስጥ ሊወሰዱ ስለሚችሉ ወታደራዊ አማራጮች ማብራሪያ ተሰጥቷቸዋል" ሲል ጉዳዩን የሚያውቁ የአሜሪካ ባለሥልጣናትን ጠቅሶ የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

ለዋሽንግተን ዛቻ ምላሽ የሰጡት የኢራን ፓርላማ አፈ-ጉባኤ መሀመድ ባገር ጋሊባፍ፤ የትኛውም የአሜሪካ ጥቃት ቴህራን እስራኤል እና በቀጣናው የሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮችን እንደ "ሕጋዊ ዒላማዎች" በመቁጠር የአጸፋ ጥቃት እንድትሰነዝር እንደሚያስገድዳት በፓርላማ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር አስረግጠዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0