https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን የሽግግር ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን 400 ሴት እስረኞች እንዲፈቱና ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር የተያያዙ መዝገቦች እንዲመረመሩ አዘዙ
የሱዳን የሽግግር ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን 400 ሴት እስረኞች እንዲፈቱና ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር የተያያዙ መዝገቦች እንዲመረመሩ አዘዙ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን የሽግግር ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን 400 ሴት እስረኞች እንዲፈቱና ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር የተያያዙ መዝገቦች እንዲመረመሩ አዘዙእርምጃው የፍርድ ሂደቶችን ለማፋጠን እና የሕግ ጥበቃዎችን ለማረጋገጥ ያለመ ነው። አል-ቡርሃን፤... 10.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-10T12:55+0300
2026-01-10T12:55+0300
2026-01-10T13:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0a/2845241_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_94279e76ac33eacaf182c777dfb85515.jpg
የሱዳን የሽግግር ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን 400 ሴት እስረኞች እንዲፈቱና ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር የተያያዙ መዝገቦች እንዲመረመሩ አዘዙእርምጃው የፍርድ ሂደቶችን ለማፋጠን እና የሕግ ጥበቃዎችን ለማረጋገጥ ያለመ ነው። አል-ቡርሃን፤ ከካርቱም በስተምዕራብ የሚገኘውን የኦምዱርማን የሴቶች እስረኛ ማረፊያ በጎበኙበት ወቅት ተያያዥ የገንዘብ ቅጣቶችም እንዲሰረዙ መመሪያ ሰጥተዋል።የሕግ ሂደቱና የፍትሕ ሥርዓቱ እንዲገመገም የተደረገው የሕግ የበላይነትን ለማስከበር እና የሀገሪቱን ልዩ ወቅታዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት በጦርነቱ ምክንያት የሚደርሱ ጉዳቶችን ለመቀነስ እንደሆነ አፅንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/0a/2845241_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_3dd3376c4a3104b4b299b436356517fe.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሱዳን የሽግግር ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን 400 ሴት እስረኞች እንዲፈቱና ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር የተያያዙ መዝገቦች እንዲመረመሩ አዘዙ
12:55 10.01.2026 (የተሻሻለ: 13:04 10.01.2026) የሱዳን የሽግግር ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን 400 ሴት እስረኞች እንዲፈቱና ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር የተያያዙ መዝገቦች እንዲመረመሩ አዘዙ
እርምጃው የፍርድ ሂደቶችን ለማፋጠን እና የሕግ ጥበቃዎችን ለማረጋገጥ ያለመ ነው።
አል-ቡርሃን፤ ከካርቱም በስተምዕራብ የሚገኘውን የኦምዱርማን የሴቶች እስረኛ ማረፊያ በጎበኙበት ወቅት ተያያዥ የገንዘብ ቅጣቶችም እንዲሰረዙ መመሪያ ሰጥተዋል።
የሕግ ሂደቱና የፍትሕ ሥርዓቱ እንዲገመገም የተደረገው የሕግ የበላይነትን ለማስከበር እና የሀገሪቱን ልዩ ወቅታዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት በጦርነቱ ምክንያት የሚደርሱ ጉዳቶችን ለመቀነስ እንደሆነ አፅንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X