https://amh.sputniknews.africa
የባለብዙ ወገን ሥርዓት ለዓለም ሰላም ምርጡ ዋስትና ነው - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
የባለብዙ ወገን ሥርዓት ለዓለም ሰላም ምርጡ ዋስትና ነው - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
Sputnik አፍሪካ
የባለብዙ ወገን ሥርዓት ለዓለም ሰላም ምርጡ ዋስትና ነው - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር የደቡቡ ዓለም እየፈራረሰ ላለው የዓለም ሥርዓት አይነተኛ አማራጭ በሚያቀርብበት መንገድ ላይ መሆኑን ማህሙድ አሊ የሱፍ ከ2026 የቻይና አፍሪካ የሕዝብ... 09.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-09T18:37+0300
2026-01-09T18:37+0300
2026-01-09T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/09/2840820_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_7c604455d81c158cdec1327b1b58b449.jpg
የባለብዙ ወገን ሥርዓት ለዓለም ሰላም ምርጡ ዋስትና ነው - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር የደቡቡ ዓለም እየፈራረሰ ላለው የዓለም ሥርዓት አይነተኛ አማራጭ በሚያቀርብበት መንገድ ላይ መሆኑን ማህሙድ አሊ የሱፍ ከ2026 የቻይና አፍሪካ የሕዝብ ለሕዝብ ልውውጥ መድረክ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ለተነሳላቸው ጥያቄ መልስ ሰጥተዋል። "የባለብዙ ወገን ትብብር ያስፈልገናል። የደቡቡ ዓለም ይህን ሥርዓት ማጣት አይችልም። እርስ በእርስ ተያይዞ ለዓለም የሚጠቅም ሥርዓት ማምጣት እንደሚገባ አፍሪካ እና ቻይና ያምናሉ" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የባለብዙ ወገን ሥርዓት ለዓለም ሰላም ምርጡ ዋስትና ነው - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
Sputnik አፍሪካ
የባለብዙ ወገን ሥርዓት ለዓለም ሰላም ምርጡ ዋስትና ነው - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
2026-01-09T18:37+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/09/2840820_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_2e3d254fd14e5af7c7912f254e81c9f4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የባለብዙ ወገን ሥርዓት ለዓለም ሰላም ምርጡ ዋስትና ነው - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
18:37 09.01.2026 (የተሻሻለ: 18:44 09.01.2026) የባለብዙ ወገን ሥርዓት ለዓለም ሰላም ምርጡ ዋስትና ነው - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
የደቡቡ ዓለም እየፈራረሰ ላለው የዓለም ሥርዓት አይነተኛ አማራጭ በሚያቀርብበት መንገድ ላይ መሆኑን ማህሙድ አሊ የሱፍ ከ2026 የቻይና አፍሪካ የሕዝብ ለሕዝብ ልውውጥ መድረክ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ለተነሳላቸው ጥያቄ መልስ ሰጥተዋል።
"የባለብዙ ወገን ትብብር ያስፈልገናል። የደቡቡ ዓለም ይህን ሥርዓት ማጣት አይችልም። እርስ በእርስ ተያይዞ ለዓለም የሚጠቅም ሥርዓት ማምጣት እንደሚገባ አፍሪካ እና ቻይና ያምናሉ" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X